ኤፍኤኦ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት – ኤፍኤኦ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ዘመናዊና ምርታማ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ይገኛል፡፡