የመድሃኒት ጥንቃቄና TB

በየዓመቱ በTB በሽታ 1,7 ሚሊዮን ሰዎች ህይወት ያልፋል። በታዳጊ ሀገሮች የሀሰት አለያም ደረጃዉን ያልጠበቀ የTB መድሃኒት ገበያዉን ማጥለቅለቁ በሽታዉ ለሚያስከትለዉ ጉዳት ዋነኛ ምክንያት መሆኑን ጥናቶች ያመለክታሉ።