የመንገድ ግንባታና ማሻሻያ ስራ
የኢትዮጵያ የመንገድ ባለሥልጣን በአምስት ዓመቱ የመንገድ ልማት መርሀግብር ባለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል 6,000 ስድስት ሺህ ኪሎሜትር የመንገድ ግንባታ፡ ጥገና እና የማሻሻያ ስራ ማከናወኑን አስታወቀ። ከ 2002 እስከ 2007 ዓም ባለው ጊዜ
የኢትዮጵያ የመንገድ ባለሥልጣን በአምስት ዓመቱ የመንገድ ልማት መርሀግብር ባለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል 6,000 ስድስት ሺህ ኪሎሜትር የመንገድ ግንባታ፡ ጥገና እና የማሻሻያ ስራ ማከናወኑን አስታወቀ። ከ 2002 እስከ 2007 ዓም ባለው ጊዜ