የአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር ሀዲድ ግንባታ ፕሮዤ
ሁለት የቻይናውያን ኩባንያዎች አዲስ አበባን ከጅቡቲ ጋ የሚያገናኝ የባቡር ሀዲድ ስራ መጀመራቸውን የፈረንሣይ ዜና ወኪል ያወጣው ዘገባ ገለጸ። ይኸው ፕሮዤ የባቡር ሀዲድ ቀድሞ በፈረንሣውያን የተሰራውን የባቡር መስመር የሚተካ ይሆናል።
ሁለት የቻይናውያን ኩባንያዎች አዲስ አበባን ከጅቡቲ ጋ የሚያገናኝ የባቡር ሀዲድ ስራ መጀመራቸውን የፈረንሣይ ዜና ወኪል ያወጣው ዘገባ ገለጸ። ይኸው ፕሮዤ የባቡር ሀዲድ ቀድሞ በፈረንሣውያን የተሰራውን የባቡር መስመር የሚተካ ይሆናል።