ዚምባብዌ ምዕራባውያን ታዛቢዎችን ላለማስገባት መወሰኗ

በዚምባብዌ ሕገ መንግሥት ላይ በሚቀጥለው ሣምንት ሕዝበ ውሳኔ ይካሄዳል። ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ የሚመሩት የዚምባብዌ መንግሥት ምዕራባውያን ታዛቢ ቡድኖች በአውሮጳውያኑ ዓመታት 2013 አጋማሽ ገደማ የሚደረገውን