"የህወሓት/ኢህአዴግ የውስጥ ፍጥጫ፣ ዴሞክራሲን አይወልድም" ሸንጎ

Ethiopia Zare (ረቡዕ የካቲት 27 ቀን 2005 ዓ.ም. March 6, 2013)፦ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች (ህወሓት፣ ኦህዴድ፣ ብአዴንና ደህዴን) አባላት ጅርጅታቸው ለረጅም ጊዜ ከተዘፈቁበት አረንቋ ውስጥ በማውጣት የሀገራችንን ክብርና የህዝባችንን መብት ያረጋገጠ መሠረታዊ ለውጥ እንዲመጣ ይታገሉ ዘንድ ሸንጎ መጠየቁን ለኢትዮጵያ ዛሬ በላከው መግለጫ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ …