ወያኔና እምነት

ቸሩ ላቀው

በመንግሥት አመራር ላይ የተቀመጡ ቡድኖችና በኃይማኖት አመራር ላይም የተቀመጡ የኃይማኖት መሪዎች በየፊናቸው የሕዝብን አደራ በኃላፊነት ተቀብለው በሀገሪቱ ባለው ሕገ መንግሥትና በኃይማኖቱ ሕግ መሠረት በሐቅና ለሕቅ ብለው ምለውና ተገዝተው ሕዝብን ለማገልገል የተቀመጡ ናቸው።

ሙሉውን አስነብበኝ …