የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቃዉሞ
ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።
ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።