የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቃዉሞ

ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።