የሶሪያ ጦርነትና የተሻረው የድርድር ቃል

በብሪታንያዉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር መልዕክት የልብ ልብ የተሰማቸዉ አንካራ፥ ዶሐ፥ ካይሮና ቤይሩት የከተሙት የአማፂ ሐይላት መሪዎች ከሰወስት ሳምንት በፊት የገቡትን የድርድር ቃል ባለፈዉ ቅዳሜ ሻሩት።