የማኅበራዊ ፍትኅ መታሰቢያ ዕለት፤

ዓለም አቀፉ የማኅበራዊ ፍትኅ ቀን በዛሬው ዕለት ታስቦ ውሏል። ይህን ዕለት መንስዔ በማድረግ ጀርመናዊው የማኅበራዊ ኑሮ ባለሙያ ዳንኤል ሽራድ-ቲሽለር ፤ በኢንዱስትሪ የበለጸጉት አገሮች፤ አዳጊ አገሮችን በማቆርቆዝ ፣ የራሳቸውን ኑሮ የተደላደለ ሊያደርጉ