የስደተኞች ተቃውሞ በቱኒዝያ

ከሁለት መቶ የሚበልጡ አፍሪቃውያን ተገን ጠያቂዎች በቱኒዝያ መዲና ቱኒስ በሚገኘው የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ተመልካች መሥሪያ ቤት፡ ዩ ኤን ኤች ሲ አር ደጃፍ ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ቱኒዝያን እና ሊቢያን በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ በሚገኘው የሹሻ የመጠለያ ጣቢያ