በጅማ በተከሰተው ግጭት ከ130 በላይ ሰዎች ታሰሩ
– የተቃጠሉት ቤተ ክርስቲያኖች 59 ደርሰዋል
(በዘካሪያስ ስንታየሁ ለሪፖርተር ጋዜጣ):- በጅማ የካቲት 23 ቀን 2003 ዓ.ም. በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ለተፈጠረው ግጭት ተጠያቂ ናቸው የተባሉ ከ130 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ግጭቱ ከተቀሰቀሰበት ቀን አንስቶ 59 ቤተ ክርስቲያኖች የተቃጠሉ ሲሆን፣ የአንድ ግለሰብ ሕይወት ማለፉ ታውቋል፡፡
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)