የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተመክሮ
«ከውድድሩ ወጥተናል፣ ሆኖም ሰፋ ያለ ተመክሮ አካብተናልና ፣ ከዚህ ልምድ በመነሣት የወደፊቱን ሂደት እንቀይሳለን» ። ይህን ያሉት ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ አቶ ሰውነት ቢሻው ናቸው። ከ 31 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አፍሪቃ
«ከውድድሩ ወጥተናል፣ ሆኖም ሰፋ ያለ ተመክሮ አካብተናልና ፣ ከዚህ ልምድ በመነሣት የወደፊቱን ሂደት እንቀይሳለን» ። ይህን ያሉት ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ አቶ ሰውነት ቢሻው ናቸው። ከ 31 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አፍሪቃ