ሶማልያና የአውሮፓው ኅብረት

የአውሮፓው ኅብረት ባደረገላቸው ግብዛ መሠረት ወደ ብራሰልስ ብቅ ያሉት ከትናንት አንስቶ ፤ ከውጭ ጉዳይ ሚንስትቸውና ከሌሎችም ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር የ 3 ቀናት ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የሶማልያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼህ ማህሙድ፤ ከኅብረቱ