የፕረስ ነጻነት፤ኢትዮጵያና ኤርትራ

ድንበር የለሽ ዘጋቢዎች ትናንት ይፋ ባደረገው ዘገባው ምስራቅ አፍሪቃ ከሶሪያ ቀጥሎ የፕሬስ ነጻነት በእጅጉ የሚጣስበት አከባቢ ሆኗል። ኤርትራ ለስድስተኛ ጊዜ በመጨረሻው ደረጃ ላይ ተቀምጥላች።