የአፍሪቃ ህብረት እና ድላሚኒ ዙማ
ደቡብ አፍሪቃዊቱ ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበርነትን ሥልጣን ከተረከቡ ከአሥር ቀናት በፊት 100 ቀናት ሆናቸው። በዚሁ ሥልጣናቸው እሁድ በአዲስ አበባ የሚጀመረዉን የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ለመጀመሪያ ጊዜ ይመራሉ።
ደቡብ አፍሪቃዊቱ ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበርነትን ሥልጣን ከተረከቡ ከአሥር ቀናት በፊት 100 ቀናት ሆናቸው። በዚሁ ሥልጣናቸው እሁድ በአዲስ አበባ የሚጀመረዉን የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ለመጀመሪያ ጊዜ ይመራሉ።