የጉዲፈቻ ልጅ ፍለጋ የተደረገ የአንድ ቤተሰብ የሦሥት ዓመት ጉዞ

“በሂደቱ፥ መጀመሪያ ካገኘናቸው ልጆች ጋር ቅርርብ ፈጥረን ስለነበር፥ ሁኔታው ሲሰናከል በእጅጉ ብናዝንም፤ የተለየ አቀራረብ መከተል መረጥን እንጂ፤ ተስፋ አልቆረጥንም።” አቶ ሰለሞን ለማ።