የኢትዮጵያ ቡድን እና የአፍሪቃ ዋንጫ

በደቡብ አፍሪቃ ባለፈው ቅዳሜ በተጀመረው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአምና ሻምፒዮና ከሆነው የዛምቢያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ባካሄዱት ጨዋት አንድ ለአንድ ተለያዩ።