የኢትዮጵያ የአፍሪቃ ህብረት ሊቀመንበርነት

በ20ኛው የአፍሪቃ ህብረት ጉባኤ መክፈቻ ላይም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በአባል ሃገራት መሪዎች በይፋ እጎአ የ 2013 የህብረቱ ሊቀመንበር ሆነው ይመረጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ።