የዓለም ረሃብተኞችና የሚጣለው ምግብ
በያመቱ ከሚመረተው 4 ቢሊዮን ሜትሪክ ቶን ያህል ምግብ ፣ ዛሬ የሚራቡ እንዳሉ እየታወቀ፣ በዓለም ዙሪያ ለምግብነት ከሚውለው ምርት መካከል፤ 50 ከመቶው ፤ ማለትም 2 ቢሊዮን ቶን ፤ ሥጋ ፣ አሣ ፣ ጥራጥሬ ፣ ፍራፍሬ አትክልትና የመሳሰለ የምግብ ዓይነት ፣ እንደ ቁሻሻ ተቆጥሮ መጣሉ አያስደነግጥም ፤ አያሳዝንምም ማለት አይቻልም።
በያመቱ ከሚመረተው 4 ቢሊዮን ሜትሪክ ቶን ያህል ምግብ ፣ ዛሬ የሚራቡ እንዳሉ እየታወቀ፣ በዓለም ዙሪያ ለምግብነት ከሚውለው ምርት መካከል፤ 50 ከመቶው ፤ ማለትም 2 ቢሊዮን ቶን ፤ ሥጋ ፣ አሣ ፣ ጥራጥሬ ፣ ፍራፍሬ አትክልትና የመሳሰለ የምግብ ዓይነት ፣ እንደ ቁሻሻ ተቆጥሮ መጣሉ አያስደነግጥም ፤ አያሳዝንምም ማለት አይቻልም።