የኢትዮጵያ የነዳጅ ፍጆታና ግዢ

የድርጅቱ የበላይ ሐላፊ ዛሬ በተለይ ለዶቸ ቬለ እንደገለፁት መስሪያ ቤታቸዉ ከሱዳን የሚያስገባዉ ከሐገሪቱ የነዳጅ ፍጆታ ስምንት በመቶ የሚሆነዉን ቤንዚን ብቻ ናቸዉ