«ጉዲፈቻ» በአሜሪካ

“በፊት እንደዚህ፥ ባይሆንስ፥ ባትቀርበኝስ?” የሚል ስጋት ነበረኝ። ያ ሁሉ ግን ልጃችን ከመጣች በኋላ፥ ያ ሁሉ ይረብሸኝ የነበረው ጥያቄ፥ ጠፋ። ወዲያው መጥታ ለወጠችው።” ወ/ሮ ሶፋኒት ተፈራ።