የጠ/ሚ ኃይለማርያም የሱዳን ጉብኝት

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሜንና ደቡብ ሱዳን ከወራት በፊት የፈረሙትን የሰላም ስምምነት ተፈጻሚ እንዲደርጉ ግፊት ለማድረግ ትናንት ወደ ሱዳን መዲና ካርቱም ተጉዘዋል።