የጠ/ሚ ኃይለማርያም የሱዳን ጉብኝት
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሜንና ደቡብ ሱዳን ከወራት በፊት የፈረሙትን የሰላም ስምምነት ተፈጻሚ እንዲደርጉ ግፊት ለማድረግ ትናንት ወደ ሱዳን መዲና ካርቱም ተጉዘዋል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሜንና ደቡብ ሱዳን ከወራት በፊት የፈረሙትን የሰላም ስምምነት ተፈጻሚ እንዲደርጉ ግፊት ለማድረግ ትናንት ወደ ሱዳን መዲና ካርቱም ተጉዘዋል።