5 ታራሚዎች በእሳት መንስኤ መሞታቸው
በእሳት አደጋ የ 5 ታራሚዎች ህይወት ሲያልፍ ከ16 የማያንሱ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው የአይን ምስክሮች ተናገሩ ። የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ግን በአደጋው የሞቱት 5 መሆናቸውን አረጋግጠው የቆሰሉት ግን 16 ሳይሆኑ 5 ናቸው ብለዋል ።
በእሳት አደጋ የ 5 ታራሚዎች ህይወት ሲያልፍ ከ16 የማያንሱ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው የአይን ምስክሮች ተናገሩ ። የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ግን በአደጋው የሞቱት 5 መሆናቸውን አረጋግጠው የቆሰሉት ግን 16 ሳይሆኑ 5 ናቸው ብለዋል ።