የአዉሮጳ ኅብረትና ሩሲያ ጉባኤ

የሩሲያዉ መሪ ቪላድሚር ፑቲን ዳግም የፕሬዝደትነት የስልጣን መንበር ከያዙ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደብራስልስ በመጓዝ ከአዉሮፓ ኅብረት መሪዎች ጋ ተወያይተዋል።