ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከፍተኛ የመንግሥት ፕሮጀክት ግዥዎችን እመረምራለሁ አለ

–    ስዊስ ባንክ በታምራት ላይኔ ስም የተቀመጠ ስምንት ሚሊዮን ዶላር መለሰ

በውድነህ ዘነበ

በኢትዮጵያ እየተካሄዱ ያሉ ግዙፍ የመንግሥት ፕሮጀክቶች ከሚያካሂዷቸው ግዥዎች ጋር በተያያዘ የሙስና ሥጋት በመፈጠሩ፣ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምርመራ እጀምራለሁ አለ፡፡