የአፍሪቃ ቀንድ ሐገራት ዜጎች ስደት

እየተገባደደ ባለው የፈንጆች ዓመት ብቻ 100,000 ኢትዮጵያውያን ወደ የመን ተሰደዋል። ወደ ፊትም ኢትዮጵያ ዜጎቿን በስደት ምክንያት ማጣቷ እንደሚቀጥል ተነግሯል። የዚህ ስደት ምክንያት ግን በሶማሊያ እንደታየው ያለመረጋጋት እጦት ሳይሆን በሀገሪቷ በታየው የገቢ መጨመር ምክንያት ነው ይላሉ ሚስተር ፒተር ኪላንሶ፥