የአሜሪካን የት/ቤት ሕፃናት ግድያ

ዩናይትድ ስቴትስ ባለፈዉ ሳምንታ ማለቂያ ዓርብ ዕለት ኒዉታዉን በተባለዉ ከተማ በአንድ ትምህርት ቤት ዉስጥ የ20ዓመት ወጣት ድንገት በፈጃቸዉ ህፃናት እና መምህራን ሀዘን ተዉጣለች።