የዶሃው የአየር ንብረት ጉባዔና አፍሪቃ፣
በቐጠር መዲና በዶሃ ፣ ለ 2 ሳምንታት ሲካሄድ የሰነበተው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጥበቃ-ነክ ዐቢያ ጉባዔ፣ ዛሬ ያከትማል ተብሎ ቢጠበቅም፤ ድርድሩ በጊዜ እልባት ሊደረግለት ባለመቻሉ፤ ምናልባት ፣ እስከ ነገ ማታ ሳይገፋ እንደማይቀር ተመለከተ።
በቐጠር መዲና በዶሃ ፣ ለ 2 ሳምንታት ሲካሄድ የሰነበተው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጥበቃ-ነክ ዐቢያ ጉባዔ፣ ዛሬ ያከትማል ተብሎ ቢጠበቅም፤ ድርድሩ በጊዜ እልባት ሊደረግለት ባለመቻሉ፤ ምናልባት ፣ እስከ ነገ ማታ ሳይገፋ እንደማይቀር ተመለከተ።