የጀርመን የእሥራኤል ምክክር በበርሊን

የጀርመን እና የእሥራኤል ካቢኔዎች አባላት ዛሬ ማምሻቸውን በበርሊን ምክክር ያካሂዳሉ። ሁለቱ ሀገራት ሁለት ቀናት በሚቆየው እና አሁኑ ለአራተኛ ጊዜ በሚያካሂዱት ምክክር ላይ የሚወያዩት በትምህርት፡ በፈጠራ ክሂሎትና እና በዘላቂ