በዓለም አቀፍ ሆቴሎች መምጣት ሳቢያ የአገር ውስጦቹ ‹‹አደጋ›› ተጋርጦባቸዋል

በብርሃኑ ፈቃደ

የመጀመርያው ሆቴል እቴጌ ጣይቱ ተብሎ አራዳው ሰፈር ጊዮርጊስ ላይ የቆመው በ1907 ዓ.ም. ሲሆን፣ ለመቶ ዓመት ጥቂት ጊዜ ብቻ ቀርቶታል፡፡