ወደ ዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ የተጣለው የጉዞ እገዳ ሊነሳ ነው

በዮሐንስ አንበርብር

መንግሥት በቤት ሠራተኛነት ወደ ዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ በሚጓዙ ዜጐቹ ላይ የጣለውን እገዳ ሊያነሳ ነው፡፡