እንደዘገባው ግዢና ሽያጭ አልተፈጸመም
ረቡዕ ጥቅምት 21 ቀን 2005 በቅጽ 18 ቁጥር 7/1385 ታትሞ የወጣውና ‹‹አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ሻሸመኔ የሚገኘውን በቀለ ሞላ ሆቴል ገዝቶ እየገነባ ነው›› በሚለው ርዕስ የተጻፈው ዘገባ ይታረም ዘንድ ማረሚያ መላካችን ይታወቃል፡፡
ረቡዕ ጥቅምት 21 ቀን 2005 በቅጽ 18 ቁጥር 7/1385 ታትሞ የወጣውና ‹‹አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ሻሸመኔ የሚገኘውን በቀለ ሞላ ሆቴል ገዝቶ እየገነባ ነው›› በሚለው ርዕስ የተጻፈው ዘገባ ይታረም ዘንድ ማረሚያ መላካችን ይታወቃል፡፡