የኢትዮጵያ ልዑካን የግብፅ ጉብኝት

ከ30 በላይ የሚሆኑ እነዚህ አባላት ወደ ግብፅ የሚሄዱት በመገንባት ላይ ያለው የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ በግብፅ ላይ ምንም ጉዳት እንደማያደርስ ለማስረዳት ና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱንም ለማጠናከር መሆኑን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል ።