የተመድ የምዕተ ዓመቱ የልማት ግቦች እና ኢትዮጵያ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለስልጣናት ሰሞኑን በአዲስ አበባ እንዳስታወቁት፣ አብዛኛዎቹ የአፍሪቃ አገሮች ድርጅቱ ለአዳጊ አገሮች ያስቀመጠውን የምዕተ ዓመቱ የልማት ግብ በማሳካቱ ረገድ ወደ ኋላ ቀርተዋል። በጤናው ዘርፍ ፣በምግብ አቅርቦት