ዓለም የእርቅና ሰላም ግብረ ሠናይ ድርጅት

የድርጅቱ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ የድርጅቱ አላማ በኢትዮጳያ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ጥረት አስተዋፅኦ ማድረግ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።