የአዲስ አበባ ሙስሊሞች ዉሎ
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መንግሥት ሐይማኖታዊ ነፃነታችንን ገፎናል በማለት በተለያዩ አካባቢዎች ተቃዉሟቸዉን ማሰማት ከጀመሩ ዓመት አልፏቸዋል።የኢትዮጵያ መንግሥት አመፅ ያነሳሳሉ ያላቸዉን የኮሚቴ አባላት ካሠረ ወዲሕ ደግሞ ተቃዉሞዉ ጠንከር ብሎ ነዉ የከረመዉ።
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መንግሥት ሐይማኖታዊ ነፃነታችንን ገፎናል በማለት በተለያዩ አካባቢዎች ተቃዉሟቸዉን ማሰማት ከጀመሩ ዓመት አልፏቸዋል።የኢትዮጵያ መንግሥት አመፅ ያነሳሳሉ ያላቸዉን የኮሚቴ አባላት ካሠረ ወዲሕ ደግሞ ተቃዉሞዉ ጠንከር ብሎ ነዉ የከረመዉ።