የኢትዮጵያዉያን ባህላዊ ምግብ ቤቶች በጀርመን

ከሀገር ወጥቶ የሚኖር ኢትዮጵያዊ የሀገሩን ባህል ይዞ፣ የአደገበትን ቀየ፤ የቤተሰብ የጎረቤት የጓደኛ ማስታወሻን፤ በሙዚቃ፣ በአልባሳት፣ አልያም በፎቶ ይዞ ፤ በሚኖርበት ባዕድ አገር፤ የሀገሩን ናፍቆት፤ ባህል፤ በትዝታ ማብሰልሰሉ ፤ አልፎም ለሌላዉ ወገን ማሳየቱ እና ማዉሳቱ አይቀሪ ነዉ።