ኦሮሚያ ለመንግሥትና ለግል እርሻዎች 150 ሺሕ ሔክታር ያዘጋጃል Ethiopian Reporter November 7, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በውድነህ ዘነበ የኦሮሚያ ክልል በግሉ ዘርፍና በመንግሥት ለሚካሄዱ የእርሻ ሥራዎች 150 ሺሕ ሔክታር መሬት እያዘጋጀ መሆኑን ምንጮች ገለጹ፡፡