ኢትዮጵያውያን ተመላሾችና የጀርመን እገዛ
ዶክተር ኤፍሬምና የምሥራች እንደሚሉት የጀርመን አለም አቀፍ የፍልሰትና የልማት ማዕከል በጀርመን እውቀትና የሥራ ልምድ ያካበቱ ምሁራን ወደ ሃገራቸው ተመልሰው በሚፈለጉባቸው የሥራ መስኮች እንዲያገለግሉ የሚሰጠው ድጋፍ ጠቀሜታ ቀላል ግምት የሚሰጠው አይደለም ።
ዶክተር ኤፍሬምና የምሥራች እንደሚሉት የጀርመን አለም አቀፍ የፍልሰትና የልማት ማዕከል በጀርመን እውቀትና የሥራ ልምድ ያካበቱ ምሁራን ወደ ሃገራቸው ተመልሰው በሚፈለጉባቸው የሥራ መስኮች እንዲያገለግሉ የሚሰጠው ድጋፍ ጠቀሜታ ቀላል ግምት የሚሰጠው አይደለም ።