‹‹የዳኝነት ሥርዓቱ ራሱን ከመቆጠብ መውጣት ይኖርበታል››

አቶ ጌታሁን ካሣ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብት ማዕከል መምህር

አቶ ጌታሁን ካሣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብት ማዕከል መምህር ናቸው፡፡