የሰሜን ሱዳን ደቡባዊ ግዛት ግጭትና ርዳታ

ደቡብ ሱዳን ካደችም፥ አመነች የደቡባዊ ኮርዶፋን ዉጊያ አሁንም እንደቀጠለ ነዉ።የመንግሥት ጦር አማፂያኑ ወደሚቆጣጠሩት አካባቢ ርዳታም ሆነ ሌላ ቁሳቁስ እንዳይደርስ በየስፍራዉ ኬላ አቁሞ እየተቆጣጠረ ነዉ።