የጀርመን እገዛ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች

የጀርመን አለም አቀፍ የፍልሰትና የልማት ማዕከል እጎአ ከ2004 አመተ ምህረት አንስቶ በፍላጎታቸው ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጰያውያንን በማገዝ ላይ ይገኛል ።