አባይ ሚዲያ ወደ አገልግሎት ተመለሰ!
ከአባይ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ፣
ውድ ኢትዮጵያዊያን፣
ለሁለት ዓመት ያህል አገልግሎቱን አቋርጦ የነበረው አባይ ሚዲያ ወደ አገልግሎት መመልሱን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። አባይ ሚዲያ ከአገልግሎት ውጭ ለሁለት ዓመታት ያህል እንዲቆይ ያደረገውን ምክንያት ለእናንተ የሚዲያው ታደሚዎች ማቅረቡ አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው እንደሚከተለው አቅርበነዋል።
ከአባይ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ፣
ውድ ኢትዮጵያዊያን፣
ለሁለት ዓመት ያህል አገልግሎቱን አቋርጦ የነበረው አባይ ሚዲያ ወደ አገልግሎት መመልሱን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። አባይ ሚዲያ ከአገልግሎት ውጭ ለሁለት ዓመታት ያህል እንዲቆይ ያደረገውን ምክንያት ለእናንተ የሚዲያው ታደሚዎች ማቅረቡ አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው እንደሚከተለው አቅርበነዋል።