በሊባኖስ አመፅ መስፋፋቱ
በመኪና በተጠመደ ፈንጂ ከተገደሉት ከፍተኛ የደህንነት መስሪያ ቤት ባለስልጣን ዊሳም አል-ሃሳን የቀብር ስነ-ስርዓት በኋላ የሊባኖስ መዲና ቤሩት ግጭት ተስፋፍቶባታል። ትናንት ማምሻዉን ዛሬም እንዲሁ በተለያዩ አካባቢዎች ጥይት ጥቂት የማይባሉትን ዜጎች ህይወት አጥፍቷል።
በመኪና በተጠመደ ፈንጂ ከተገደሉት ከፍተኛ የደህንነት መስሪያ ቤት ባለስልጣን ዊሳም አል-ሃሳን የቀብር ስነ-ስርዓት በኋላ የሊባኖስ መዲና ቤሩት ግጭት ተስፋፍቶባታል። ትናንት ማምሻዉን ዛሬም እንዲሁ በተለያዩ አካባቢዎች ጥይት ጥቂት የማይባሉትን ዜጎች ህይወት አጥፍቷል።