የአባቶችን እርቅና ሰላም የሚደግፉ መግለጫዎች ወጡ
(ደጀ ሰላም፤ ጥቅምት 12/2005 ዓ.ም፤ ኦክቶበር 22/2012/ READ THIS NEWS IN PDF)፦ ላለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ተለያይተው የቆዩትን አባቶች ለማስታረቅ እና የቤተ ክርስቲያኒቱን
አንድነት ለመጠበቅ የተጀመሩ እንቅስቃሴዎችን እንደሚደግፉ በሰሜን አሜሪካ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዓለም አቀፍ ማኅበር አስታወቁ፡፡ የሁለቱን
ተቋማት መግለጫዎች ለማንበብ ይህንን ይጫኑ (መግለጫ 1 እና መግለጫ ሁለት)። ይህ በእንዲህ እንዳለ በተለይም ገለልተኛ ከሚባሉት አብያተ ክርስቲያናት
ሊታይ የሚገባው የድጋፍ ምልክት አሁንም በጉጉት እየተጠበቀ ነው። በተለይም በአሜሪካ የተለያዩ ከተሞች የሚገኙት ታላለቅ ገለልተኛ
አብያተ ክርስቲያናት አሁን የተጀመረው የእቅርና የሰላም እንቅስቃሴ መሠረት እንዲይዝና ችግሩ ለአንዴም ለመጨረሻውም መፍትሔ ያገኝ
ዘንድ በጎ አስተዋጽዖዋቸውን በይፋ ማበርከት እንዲሚጀምሩ እየተጠበቀ ነው።
አንድነት ለመጠበቅ የተጀመሩ እንቅስቃሴዎችን እንደሚደግፉ በሰሜን አሜሪካ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዓለም አቀፍ ማኅበር አስታወቁ፡፡ የሁለቱን
ተቋማት መግለጫዎች ለማንበብ ይህንን ይጫኑ (መግለጫ 1 እና መግለጫ ሁለት)። ይህ በእንዲህ እንዳለ በተለይም ገለልተኛ ከሚባሉት አብያተ ክርስቲያናት
ሊታይ የሚገባው የድጋፍ ምልክት አሁንም በጉጉት እየተጠበቀ ነው። በተለይም በአሜሪካ የተለያዩ ከተሞች የሚገኙት ታላለቅ ገለልተኛ
አብያተ ክርስቲያናት አሁን የተጀመረው የእቅርና የሰላም እንቅስቃሴ መሠረት እንዲይዝና ችግሩ ለአንዴም ለመጨረሻውም መፍትሔ ያገኝ
ዘንድ በጎ አስተዋጽዖዋቸውን በይፋ ማበርከት እንዲሚጀምሩ እየተጠበቀ ነው።
ቸር ወሬ
ያሰማን፤ አሜን፡፡
ያሰማን፤ አሜን፡፡