ድሬዳዋ የኤሌክትሪክ ኃይል ካጣች አንድ ሳምንት ተቆጠረ Ethiopian Reporter October 17, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በዮናስ ዓብይ ላለፉት ሰባት ቀናት ያህል የቆየው የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ የድሬዳዋን ሕዝብ ለከፋ ችግር እያጋለጠው መሆኑን ነዋሪዎች በምሬት እየገለጹ ነው፡፡