ብርሃንና ሰላም የሪፖርተር ጋዜጣን የገጽ ቁጥር ገደበ

በጋዜጣው ሪፖርተር

በአገሪቱ የሚታተሙትን ጋዜጦች በማተም ከፍተኛውን ድርሻ የያዘውና በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ያለው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የሪፖርተር ጋዜጣን የገጽ ቁጥር ገደበ፡፡