ይህ ሁሉ ለአንድ ሰው
ኤፍሬም እሸቴ
ባለፈው ዓመት በአንዱ እሑድ በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያኔ አንድ የክርስትና ዝግጅት ነበር። በአካባቢያችን ከሚኖሩት ክርስቲያኖች አንዷ ልጃቸውን ለማስጠመቅ መጥተው ነበር። እንደ ቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት ካህናቱ ከቅዳሴው አስቀድመው ለሕጻኑ መደረግ ያለበትን ሥርዓተ ጸሎት ያደርሱ ገቡ።
ኤፍሬም እሸቴ
ባለፈው ዓመት በአንዱ እሑድ በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያኔ አንድ የክርስትና ዝግጅት ነበር። በአካባቢያችን ከሚኖሩት ክርስቲያኖች አንዷ ልጃቸውን ለማስጠመቅ መጥተው ነበር። እንደ ቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት ካህናቱ ከቅዳሴው አስቀድመው ለሕጻኑ መደረግ ያለበትን ሥርዓተ ጸሎት ያደርሱ ገቡ።