የሙስሊም ምክር ቤት ምርጫ
ተቃዉሞ የበዛበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምርጫ በትናንትናዉ ዕለት በመላ ሀገሪቱ መካሄዱን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በላከልን ዘገባ አመልክቷል።
ተቃዉሞ የበዛበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምርጫ በትናንትናዉ ዕለት በመላ ሀገሪቱ መካሄዱን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በላከልን ዘገባ አመልክቷል።