የሙስሊም ምክር ቤት ምርጫ

ተቃዉሞ የበዛበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምርጫ በትናንትናዉ ዕለት በመላ ሀገሪቱ መካሄዱን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በላከልን ዘገባ አመልክቷል።